የግንባታ ‹‹አካላዊ›› አፈጻጸምን ለመለካትና ሪፖርት ለማዘጋጀት ይረዳል የተባለ መለኪያ ይፋ ተደረገ
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia የግንባታ ‹‹አካላዊ›› አፈጻጸምን ለመለካትና ሪፖርት ለማዘጋጀት ይረዳል የተባለ መለኪያ ይፋ ተደረገ በግንባታ አፈጻጸም ትክክለኛ መረጃ እንደማይቀርብና ችግሩን ለመፍታት አንድ አገር አቀፍ መለኪያ (Standard) በማስፈለጉ፣ የግንባታ ‹‹አካላዊ አፈጻጸም›› መለኪያና ሪፖርት ማዕቀፍ ይፋ ተደረገ፡፡ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን፣ የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢኒስቲትዩትና ሚድሮክ ኮንሰልቲንግ አርክቴክትስና ኢንጂነርስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በጋራ እንዳዘጋጁት የተገለጸው፣ የግንባታ አካላዊ አፈጻጸም መለኪያና ሪፖ
ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።







